መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች |
|
3 የፓስፖርት መጠን ያለውና ቢያንስ ከ6ወር ወዲህ የተነሱት ፎቶግራፍ (ሁለቱ ጆሮዎች የሚታዩ፣ መደቡ ነጣያለና ከጀርባው ስም የተጻፈበት)
|
|
አገልግሎቱ ያበቃዉን ፓስፖርት መረጃ ያለበትን ማለትም ስም፣ ፎቶግራፍ፣ ፓስፖርቱ የተሰጠበትና ለመጨረሻ ጊዜ የታደሰበትን ገጽ የሚያሳይ ኮፒ ማቅረብ
|
|
ፓስፖርትዎ ከተጠፋ ወይም ከሌሎዎት የትና መቼ እንደወሰዱት የሚገልጽ ማስታወሻ እንዱሁም በኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተረጋገጠ የልደት ማስረጃ በሁለት ኮፒ ማቅረብ |
|
በአሜሪካንአገርያሉበትንስታተስየሚያሳይማስረጃ ኮፒ
|
|
- የግሪን ካርድ ወይም
- ግሪን ካርድ ከሌለዎት የኢሚግሬሽን ስታተስዎን የሚያሳይ ማስረጃ ወይም
- የ I-94 ኮፒ ወይም
- የስራፍቃድ
|
|
የአገልግሎት ክፍያ $20.00 ለኢትዮጵያ ኤምባሲ የተፃፈ
|
|
- መኒ ኦርደር /Money Order/ ወይም
- ካሽየር ቼክ /Cashier Check/ ወይም
- ሰርቲፋይድ ባንክ ቼክ /Certified Bank Check/
|
|
|
|
የሊሴ ፓሴው ማመልከቻ በፖስታ ቤት በኩል የሚልኩ ከሆነ ፣ አድራሻዎ የተጻፈበት መመለሻ ፓስታ Tracking Number ያለው (FEDEX, UPS, ወይም USPS EXPRESS MAIL ) ከነቴምብሩ አብሮ መላክ
|